የሉፄ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2017 የትምህርት ዘመን ማጠቃለያና የወላጆች በዓል፣ ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተከበረ! 🎉🎈
በመሐግብሩ ላይ የጎፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምክትል የመንግስት ተጠሪ አቶ ቦረና ቦላዶ የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ደግፌ ኃይለማርያም ፣ የጎፋ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መጎስ መኩሪያ፣ ተጋባዥ እንግዶች፣ የተማሪ ወላጆች፣ መምህራን፣ተማርዎችና የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብና የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር ሠራተኞች ተሳታፊዎች ነበሩ። በመረሐ -ግብሩ የተሳተፉት የጎፋ ዞን ምክትል የመንግስት…