Planned Coming… Ongoing Coming… Completed የጤና ወጪያቸዉን በመሸፈን መታከም ለማይችሉ 590,287 ብር ወጪ ተደርጎ የማዕጤመ ክፊያ ተፈጽሟል፡፡ለጀነሬተር ግዢ 150,000 ብር ወጪ በማድረግ ለሁለት ጤና ጣቢያዎች ድጋፍ ተደርጓል፡፡ለህዘብ መጸዳጃ ቤት በያላ ቀበሌ ለማስገንባት 10,000 ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡