Planned Coming… Ongoing Coming… Completed የዞኑን ባህልና ቋንቋ ለማሳደግ ባህላዊ ቅርሶች ዝግጅትና ጥበቃ እንዲሁም የባህል ማዕከል ጥገና 95,000 ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡የጎፋ እና ኦይዳ ብሔረሰቦች ታርክ መጽሐፍ ዝግጅት 150,000 ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡የኢኮኖሚ አቅም ለሌላቸዉ ሴቶች የምግብ እህል ድጋፍ 21,000 ብር ወጪ ተደርጎ ተሰጥቷል፡፡