- +251 (0)-98040-0019
- info@gdm.org.et
- Gofa Sawla, South Ethiopia
Similar Posts
በክልሉ የሚገኙ የልማት ማህበራት ህብረተቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ፕሮጀክቶችን ለመስራት መትጋት እንደሚገባቸው ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለፁ
Byadmin
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር የተዘጋጀ የማህበረሰብ መድሃኒት መደበርን መርቀው ስራ አስጀመሩ። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የማህበረሰብ መድሃኒት መደብሩን መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንደገለፁት አገልግሎት መስጠት የጀመረው የመድሃኒት መደብር ህዝብ ከተባበረ የማያሳካው የልማት ተግባር አለመኖሩን ማሳያ ነው ብለዋል። ለሁሉም ነገር መነሻው ሀሳብ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በየአካባቢው የሚከፈቱ የማህበረሰብ…
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር የ 15 ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ።
Byadmin
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር በአባቢው ላይ እያከናወነ ያለውን ልማታዊ ተግባራትን በዘላቂነት ለማገዝ ያስችል ዘንድ የልማት ማህበሩ #የቦርድ_አባላት (ሥራ አስፈፃሚ ዎች) ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደርጓል። የሚዲሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተወካይ አቶ ያዕቆብ ፍቄ ተቋማቸው የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር በዞኑ በመንግሥት የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን እየሠራ ያለ ማህበር በመሆኑ ልማት ማህበሩን ለማጠናከር…
የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር ሥራአስኪያጅ አቶ ደግፌ ኃ/ማርያም አዲሱን ዓመት አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ።
Byadmin
አቶ ደግፌ ኃ/ማርያም ለመላው የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሠላምና በጤና አደረሳችሁ ። አዲሱ ዓመት የሠላም ፣ የፍቅርና የስኬት እንድሆንልን ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ። በድጋሚ ለመላው አባላትና ደጋፊዎች በሙሉ መልካም አዲስ ዓመት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ። የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር ዋና ጽ/ቤት መስከረም 1/2017 ዓ.ም
በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል።
Byadmin
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ መድረክ በአዲስ አበባ ተካሄዷል፡፡ በአደጋው ሕይወታቸው ላጡ ዜጎች የ40 ቀን መታሰቢያና ከአደጋው የተረፉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያግዝ የገቢ ማሰባሰቢያ እንዲሁም አደጋውን ተከትሎ ኢትዮጵያውያን ላደረጉት ድጋፍ የምስጋና መድረክ ነው በመዲናዋ የተካሄደው፡፡ የድጋፍ ማሰባሰቢያና የምስጋና…
አቶ አሸብር_ብርሀኑ ለሉጼ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ማጣቀሻ መጽሐፍት ድጋፍ አደረገ።
Byadmin
አቶ #አሸብር_ብሪሀኑ በ2016 ትምህርት ዘመን በወላጆች በዓል ላይ ተገኝተው ቃል የገቡትን ለሉጼ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተለያዩ ማጣቀሻ መጽሐፍት ድጋፍ አድርገዋል። የሉጼ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ተግባር ውጤታማ እንዲሆን የዞኑ ተወላጆችና የጎፋ ዕድገትና ልማት ማህበር ደጋፊዎች የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ዋና ሥራአስኪያጁ ጥሪውን ያቀርባል።
ጎዕብማ የልማት ሥራ ትብብር ተፈራረመ
Byadmin
ጎዕልማ ፎሪአፍርካ(ForAfrika) ከሚባል ግብረሰናይ ድርጅት ጋር አብሮ ለመሥራት የልማት ትብብር ውል ተፈራረመ። ይህ ግብረሰናይ ድርጅት በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ፣ በምግብ ራስን መቻል፣ የአደጋ ስጋት ሥራዎች ላይ የምሠራ ሲሆን አሁን ከማህበራችን ጋር በአካባቢ ጥበቃ እና በምግብ ራስን መቻል ላይ ትኩረት አድርጎ ለመሥራት የውል ሰነድ ተፈራርሟል። ማህበራችን አቅም በፈቀደው በትምህርት ፣በጤና፣ በሰብዓዊ ፣ በባህል እና በማህበራዊ ዘርፎች በርካታ…